የተፈፀሙ የነብዩ (ሰ.ዐ.ወ) ትንቢቶች

2.00 $

የመጽሐፉ ይዘት ፡- ነቢዩ ስለተናገሯቸውና ስለተፈፀሙ ትንቢቶች፣ ስላደረጓቸው ዱዓዎችና ተዓምራቶች እንዲሁም ስለ ተከታዮቻቸው ከራማዎች በተለያዩ ንዑስ ርዕሦች ሥር ተዳሰዉበታል፡፡

ለምሳሌ ፡-

  • “ሙዓዝሆይ! ከዚህ ዓመት በኋላ አታገኘኝ ይሆናል” በርግጥም አላገኛቸዉም፡፡
  • የምፈራላችሁበዚህች ዓለም ፀጋ እንዳትሽቀዳደሙ ነው”
  • “አቡዘርን አላህ ይዘንለት፤ ብቻውን ይጓዛል፣ ብቻውን ይሞታል፣ ብቻውን ይቀሰቀሳል”
  • ሱራቃህየኪስራን አምባሮች እንደሚያጠልቅ ተናገሩ በርግጥም ሆነ፡፡
  • በመጨረሻውዘመን የፈተና ብዛት ሞትን ያስመኛል ብለዋል፡፡
  • የደጋግሰዎች በብዛት ማለቅ የቂያማ ምልክት መሆኑን ተናግረዋል፡፡
  • ልጃቸውፋጢማ (ረ.ዐ) ከስድስት ወር እንደምትከተላቸው ተናገሩ በርግጥም ሆነ፡፡
  • ዑሥማን(ረ.ዐ) ፈተና እንደሚያገኛቸው ተነበዩ ገጠማቸው፡፡
  • ስለኸዋሪጆች መነሳትና ባህሪያቸዉን ተናገሩ – ትክክል ነበር፡፡
  • ታማኝነትእንደሚጠፋ አሳሰቡ –
  • በመጨረሻውዘመን ስለሚታዩ የቂያማ ምልክቶች …

ዝግጅት – አሕመድ ሑሴን (አቡ ቢላል)

የገጽ ብዛት ፡ 191

የታተመበት ዓመት ፡ ታህሳስ 2013

ከመጽሐፉ ፡

አሳታሚ ፡ ነጃሺ ማተሚያ ቤት

Category: