ሐያቱ ሶሓባ ለልጆች ቁ. ሁለት

2.00 $

የነቢዩ (ሰ.ዐ.ወ) ተከታይ የነበሩት ጀግኖች ሶሐቦችን ለልጆች ማስተዋወቅ የሚኖረው ጠቀሜታ ከፍተኛ ነው፡፡ በእነዚህ ሁለት መጽሐፍት ሴት ሰሐቢያትና ወንድ ሶሐባዎችን የሕይወት ታሪክ ማለትም ቅድመኢስላም የነበራቸውን ባሕሪና ከሰለሙ በኋላ ለዲኑ ያበረከቱትን አስተዋጽኦ ተተንትኗል፡፡
በቁጥር ሁለት መጽሐፍ ዉስጥ የአቡ ሁረይራ፣ የኡሳማ ኢብኑ ዘይድ፣ የሰልማን አልፋሪሲ፣ ከወንዶች የኡሙ ሳሊም እና የፋጢመቱ አዝዘህራእ ታሪኮች የተጻፈላቸው ናቸው፡፡
አዘጋጅ፡ ሰይድ ሙባረክ
ትርጉም ፡ ሐሚድ ጧሂር
የታተመበት ዓመት ፡ ታህሳስ 2002
ከመጽሐፉ ፡
አሳታሚ ፡ ነጃሺ ማተሚያ ቤት

Category: